Article

القلب

ልብ በሰውነታችን ውስጥ አንዲት ሙዳ ስጋ አለች። እርሳ ከተስተካከለች ሰውነት ሁሉ ይስተካከላል። እርሳ ከተበላሸች ሰውነት ሁሉ ይበላሻል። እሳም ልብ ናት ። ነቢዩ ሙሀመድ (ሶአወ) ቡዃሪና ሙስሊም ልብ በስድስት ነገች ትበላሻለች * ተውብት በመከጀል ኃጢያትን መዳፈር * ኢልም(እውቀት) ኖሮት አለመተግበር * ስራን ያለ ኢኸላስ መስራት * የአላህን ሪዝቅ (ሲሳይ)እየበሉ አለማመስገን * የአላህን ቀደር (ውሳንኔ) አለመውደድ * [...]

Read More
Article

ሐጅ “الحج”

  ሐጅ የሐጅና የዑምራ ትሩፋት ኃያሉ አላህ እንዲህ ብሏል፡- “… ለአላህም፣ በሰዎች ላይ ወደርሱ መሄድን በቻለ በሁሉ ላይ ቤቱን መጎብኘት ግዴታ አለባቸው፣ የካደም ሰው አላህ ከዓለማት ሁሉ የተብቃቃ ነው፡፡” ነቢዩም (ሰዐወ) እንዲህ ብለዋል፡- “የዑምራ ሥርዓተ ጻሎት እስከ ተከታዩ የዑምራ ሥርዓተ ጻሎት ድረስ በሁለቱ መካከል ላለው ኃጢአት ማበሻ ነው፡፡ ምንም ዓይነት ኃጢአትና አመጽ (መዕስያ) የሌለበትና (ነቢዩ [...]

Read More
Article

الإسراء والمعراج

  الإسراء والمعراج አል-ኢስራእ ወል-ሚእራጅ سُبْحَانَ الَّذِي أَسْرَى بِعَبْدِهِ لَيْلاً مِّنَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ إِلَى الْمَسْجِدِ الأَقْصَى الَّذِي بَارَكْنَا حَوْلَهُ لِنُرِيَهُ مِنْ آيَاتِنَا إِنَّهُ هُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ “ያ:ባሪያውን (ሙሃመድን) ከተከበረው መስጊድ ወደዚያ:ዙርያውን ወደ ባርክነው ወደ ሩቁ መስጊድ በሌሊት ውስጥ ያገባው:: ከታምራቶቻችን ልናሳየው:(አስኼድንው)እነሆ: እሱ:(አላህ) ሰሚው:ተመልካቺው ነው:: (ሱረቱ አል-ኢስራእ ምእ:17 ቁ:1) ኢስራእ:- ማልት ከመካ ወደ በይተልመቅደስ በሌሊት ያደረጉት [...]

Read More
Article

በዲን (በሃይማኖት )ማስገደድ የለም!

በዲን (በሃይማኖት )ማስገደድ የለም! እስላም ከመጣበት ጊዜ ጀምሮ ጥሪው በማስገደድ ላይ አልተመሰረተም: ጥላቶቹ እንደሚያስተጋቡት በሰይፍ አማካኝነት አልተስፍፍም:: እስላም የተስፍፍው ነፃ በሆነ መልኩ የሰውን ልጅ ወደ ቀናው መንገድ በመምራቱ ነው::የእምነቱ ጠላቶች እውነቱን ለማወቅ ቢሹ ኖሮ;ወይም ትክክላኛውን ነገር ለማግኘት ቢመራመሩ ኖሮ የምንለው ነገር እውነት መሆኑን ባወቁ ነበር::    ነቢያችን(ሰ.አ.ወ)እንዲሁም በመጀመሪያ እምነቱን የተቀበሉት (ሰሃቦች) በሙሉ በቁሬሽ ካፊሮች ቁጣ [...]

Read More
Article

About IPC

Read More
Article

” እሰላምን” መቀበል የግል ምርጫ ነው አላህ ክብሩ ይስፍና”እስላም” ምን እንደሆንአ የርሰው ልጅ በነቢያትና በ መ ልክተኞች አማካኝነት እንዲያውቅ ካደረገ በሆላ አሰቀድሞ በዘረጋው ኖላን (እቅድ ) መሰረት ከፍጥረታት ሁሉ መርጦ በምያስበ አእምሮ የካነውን የሰው ልጅ የራሱን ምርጫ እንዲያደርግ ሙሉ ስልጣን ሰጠው ። የሰው ልጅ ከፈለገ “እሰላምን” ተቀብሎ በትክክለኛው ጎዳና እንዲመራና በመጪው ዓለም ወሮታውን እንዲያገኝ : [...]

Read More
Article

የዉዱዕ ትሩፍት ( فضل الوضوء)

የዉዱዕ ትሩፍት ( فضل الوضوء) አቡ ሁረይራ (ረ አ ) እንዳሳተላለፉት የአላህ መልክተኛ (ሰ አ ወ) እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ ፦ ”የኔ ሕዝቦች በቂያማ ቀን ፊታቸዉን፣ እጃቸዉና እግራቸዉ እያንፀባረቀ ነው የሚነሱት – ይህ የዉዱዕ ፍና ዉጤት ነው ። የሚንፀባረቅ አካሉን ለማስረዘም የፈለገ ፥ በትጋት ይፈጽም (ዉዱዕ ሲያደርግ በሚገባ ይፈትም።)”

Read More
Article

የኢማን ጣዕም ( حلاوة الإيمان)

የኢማን ጣዕም ( حلاوة الإيمان) አንስ (ረ ደ አ ) እንዳወሱት ነቢዩ (ስ አ ወ ) እንዲህ በለዋል ፦ “የሶስት ነገሮች ባለቤት የሆነ ሰው የእምነትን ጣዕም ያገኛል ። አላህንና መልክተኛውን ክሌላ ወገን ይበልጥ ከርሱ ዘንድ ተወዳጅ ያደረገ ሰውን የሚወድ (ገና ) የሚወደው ለአላህ ብቻ ሲል የሆነ ። እሳት ውስጥ መግባትን እንደሚጠላ ሁሉ ወደ ክህደት ውስጥ [...]

Read More
Article

ዲን ገር ስለመሆኑ

ዲን ገር ስለመሆኑ አቡ ሁረይራ (ረአ)እንዳወሱት ነብዩ ሙሐመድ(ሰአወ)እንዲህ ብለዋል:-”ዲን ገር ነዉ; አንድ ሰዉ በሃይማኖቱ (ክንዉን)ላይ ከአቅሙ በላይ ከተሸከመ በዚሁ ሁኔታ አይቀጥልም።ስለዚህ ጽንፈኛ አትሁኑ።ግን ወደ ፍጹምነት ለመቃረብ ስራችሁን በጥራት ለማከናወን ጥረት አድርጉ።ሽልማት የምታገኙ በመሆኑም ደስታ ይሰማችሁ።በጧትም ሆነ በማታ እንዲሁም በሌሊቱ የመጨረሻ ክፍል ጸሎት በማድረግ ታገዙ።(የአላህን እርዳታ ፈልጉ)። ሰላት የኢማን ክፍል ነዉ በራእ(ረአ)እንዳስተላለፉት ነብዩ ሙሐመድ (ሰአወ)በመዲና (ከተማ)ለመጀመሪያ [...]

Read More
Article

እስላም ማለት ምን ይሆን?(ما هو الإسلام)

እስላም ማለት ምን ይሆን? ይህ አርስት እስላምን ለተቀበለ አማኝ ብቻ ሳይሆን በሙስሊሞች አካባቢ ለሚኖሩ ወይም ስለ እስላም ለማወቅ ለሚሻ ሁሉ መሰረታዊ መሆኑ አያጠያይቅ ም። 1- እስሰ/ የአላህ መልእክተኞች ባስተማሩት ትምህርት(ዲን)መሐል ልዩነት ለምን ይታያል ? በየዘመኑ የተላኩት የአላህ መልእክተኞች ያስተማሩት “እስላም”ነዉ፣ከተባለ በኋላ የግዴታ የሚነሳና መልስ ማግኘት የሚገባዉ ጥያቄ አለ።እርሱም ለአላህ መልዕክተኛ ሙሳ፣በተሰጠዉ መጽሐፍ “ተዉራት”(ኦሪት)ለአላህ መልዕክተኛ ዳዉድ [...]

Read More
Page 1 of 212

This website its a part of the DA’AWA-FOCUSED NETWORK